ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ (መዝ 122 – 1)
ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ (መዝ 122 – 1)
በእሁድ የጧት አምልኮ ላይ ከእኛ ጋር የእግዚአብሔር ቃል እንዲካፈሉ ወደ ቤተክርሲቲያናች ይመጡ ።
በደስታ እንቀበላችኋለን ።
2545 Warburton Ave, Santa Clara, CA 95051
ዕለታዊ ጸሎት
ሳምንታዊ አምልኮ
ሳምንታዊ ጸሎት





በ2ኛ ቆሮንቶስ ም 3: 7-18 ጳውሎስ የአዲስ ኪዳን ክብር ከብሉይ ኪዳን ክብር ይልቃል ብሎ ይጀምራል። ምክንያቱም ብሉይ ኪዳን ለተወሰነ ጊዜ
ሮሜ 11 ቁጥር 16 ላይ “በኩራቱም ቅዱስ ከሆነ ቡሆው ደግሞ ቅዱስ ነው ፤ ሥሩም ቅዱስ ከሆን ቅርጫፎቹ ደግሞ ቅዱሳን ናቸው
በ 1ኛ ቆሮ ምዕራፍ 10 : 23-33 ላይ ለጣዖት የተሰዋ ሥጋን መብላትን አስመልክቶ ፣ ሐዋርያው ጳውሎስ እግዚአብሔርን የማስቆጣ ነው ።
ቤተ ክርሲቲያናችን ኢየሱስ ክርስቶስን ለመከተል ለወሰኑ የወንጌልን እውነት ጽኑ መሠረታዊ እውቀት ለማስጨበጥ እንዲሁም አዲስ አማኞች በመጽሐፍ ቅዱስ እውነት የተመሠረተ የድል ሕይወት እንዲኖራቸው የደቀ መዝሙር የትምህርት መርሐ ግብር አላት ።

ለልጆች እና ለሕፃናት እንደ የዕድሜያቸው ደረጃ የሚመጥኑ የእግዚአብሔርን ቃል የሚሰሙበትና ልዩ ልዩ ዝግጅቶች አሉ። ለወጣቶችም የእንግሊዝ ቋንቋ የሚሰጥ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ፣ አምልኮ ፕሮግራም ሁልጊዜ እሁድ ከመደበኛው የአምልኮ ጊዜ ይሆራል ።
| ቀን | ፕሮግራም |
|---|---|
| 18 | ጾም ሳምንት |
| 19 | የምሥጋና ቀን |
| 20 | የቤተሰብ እና ልጆች አገልግሎት |
| 21 | የጸሎት ሳምንት |
| 22 | ኮንፈረርስ |
እኛ ሁሉን በሚችል ሰማይና ምድርን በፈጠረ በእግዚአብሔር አብ እናምናለን ።
ደግሞም በአንድ ልጁ በመንፈስ ቅዱስ በተጸነሰ ፤ ከድንግል ማርያም በተወለደ ፤ በጴንጤናዊው በጲላጦስ ዘመን መከራ በተቀበለ ፤ በተሰቀለ ፤ በሞተ ፤ በተቀበረ ፤ ወደ ሲዖል በወረደ ፤ በሦስተኛውም ቀን ከሙታን በተነሣ ፤ ወደ ሰማይ በወጣ ፤ ሁሉን በሚችል በእግዚአብሔር አብ ቀኝ በተቀመጠ ፤ በሕያዋንና በሙታን ሊፈርድ ከዚያ በሚመለስ ፤ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እናምለን ።
ደግሞም በመንፈስ ቅዱስ በአንዲት ቅድስት የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን በቅዱሳን አንድነት ፤ በኃጢአት ስርየት ፤ በሥጋ ትንሣኤ ፤ በዘላለም ሕይወት እናምናለን ።
አሜን
Ministries
Children
Young
Young Adults
Family
Benevolence
Outreach
Ethiopia
Egypt
Email: info@ecfsanjose.church
© 2025 Ethiopian Christian Fellowship Church San Jose