ወደ ማውጭ (Home)
ጳውሎስ ለ1ቆሮ ቤ/ክ አማኞች : ስለ ጋብቻና የባልና የሚስት ጉዳይ ምክርሩንና ትዕዛዙን ሲጽፍላቸው –
ሀ/ ባል ወይም ሚስት በገዛ ሥጋቸው ላይ ሥልጣን የሚስቱ ወይም የባልዋ እንደሆነ
ለ/ ለፀሎት ትጋት መከላከል ቢያስፈልግ በስምምነት መሆን እንዳለበት
ሐ/ መበልቶች በምኞት ከመቃጠል መጋባት እንደሚሻል
መ/ ባልም ሚስትም እንዳይለያዩ : ከተለያዩ ግን ሳያገቡ እንዲኖሩ
ሠ/ ያላመነ ባል ወይም ያላመነች ሚስት ቢኖሯቸውና አብረው መቀመጥ ከፈለጉ በእምነት ልዩነታቸው ብቻ እንዳይለያዩ እያብራራ ያስተምራል።
አንቀጹን ያስተላለፉ » Share the Post
ባልና ሚስት …
ወደ ማውጭ (Home)
ጳውሎስ ለ1ቆሮ ቤ/ክ አማኞች : ስለ ጋብቻና የባልና የሚስት ጉዳይ ምክርሩንና ትዕዛዙን ሲጽፍላቸው –
ሀ/ ባል ወይም ሚስት በገዛ ሥጋቸው ላይ ሥልጣን የሚስቱ ወይም የባልዋ እንደሆነ
ለ/ ለፀሎት ትጋት መከላከል ቢያስፈልግ በስምምነት መሆን እንዳለበት
ሐ/ መበልቶች በምኞት ከመቃጠል መጋባት እንደሚሻል
መ/ ባልም ሚስትም እንዳይለያዩ : ከተለያዩ ግን ሳያገቡ እንዲኖሩ
ሠ/ ያላመነ ባል ወይም ያላመነች ሚስት ቢኖሯቸውና አብረው መቀመጥ ከፈለጉ በእምነት ልዩነታቸው ብቻ እንዳይለያዩ እያብራራ ያስተምራል።
አንቀጹን ያስተላለፉ » Share the Post